عربيEnglish

The Noble Qur'an Encyclopedia

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

Quraish [Quraish] - Amharic translation - Africa Academy

Surah Quraish [Quraish] Ayah 4 Location Maccah Number 106

1. ቁረይሽን ለማላመድ (ባለ ዝሆኖቹን አጠፋ)::

2. የክረምትንና የበጋን ወራት ጉዞዎች ሊያላምዳቸው ይህንን ሰራ፤

3. ስለዚህም የዚህን ቤት (የካዕባን) ጌታ ብቻ ያምልኩ::

4. ያንን ከርኃብ ያበላቸውን፤ ከፍርሃትም ያዳናቸውን (ጌታ ብቻ ያምልኩ)::