عربيEnglish

The Noble Qur'an Encyclopedia

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

Alms Giving [Al-Maun] - Amharic translation - Africa Academy

Surah Alms Giving [Al-Maun] Ayah 7 Location Maccah Number 107

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ያንን በምርመራው ቀን የሚያስተባብለውን ሰው አየህን? (አወከውን?)

2. ይሀውም ያ የቲምን በኃይል የሚገፈትረው፤

3. ድሃን በማብላት ላይም የማያነሳሳው ነው።

4. ወዮላቸው ለሰጋጆች፤

5. ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለሆኑት (ሰጋጆች)፤

6. ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለሆኑት፤

7. የዕቃ ትውስትንም ሰዎችን የሚከለክሉ ለሆኑት ሁሉ ወዮላቸው::