عربيEnglish

The Noble Qur'an Encyclopedia

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

The day break [Al-Falaq] - Amharic translation - Africa Academy

Surah The day break [Al-Falaq] Ayah 5 Location Maccah Number 113

1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -በተፈልቃቂው ጎህ (በአል-ፈለቅ) ጌታ እጠበቃለሁ፤-

2.ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት::

3.ከሌሊትም ክፋት በጨለመ ጊዜ፤

4. በቋጠሮዎች ላይ ተፊዎች ከሆኑት ደጋሚ ሴቶችም ክፋት፤

5. ከምቀኛም ክፋት፤ በተመቀኘ ጊዜ (በአሏህ) -እጠበቃለሁ- በል::