عربيEnglish

The Noble Qur'an Encyclopedia

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

The morning hours [Ad-Dhuha] - Amharic translation - Africa Academy

Surah The morning hours [Ad-Dhuha] Ayah 11 Location Maccah Number 93

በረፋዱም፤ (እምላለሁ)

2. በሌሊትም ጸጥ ባለ ጊዜ እምላለሁ::

3. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም::

የመጨረሻይቱ ዓለም ከመጀመሪያይቱም ይልቅ ላንተ በላጭ ናት::

ጌታህም ወደ ፊት ብዙ ስጦታ በእርግጥ ይሰጥሃል። ትደሰታለህም።

6. የቲም ሆነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)::

7. የሳትክም ሆነህ አገኘህና መራህ::

8. ደሃም ሆነህ አገኘህና አከበረህ::